አዳማ፤ ሰኔ 30/2017 (ኢዜአ)፦ በአዳማ ከተማ በመንግሥት በጀት እና በህዝብ ተሳትፎ የተገነቡ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ።
የተመረቁ ፕሮጀክቶችም የዶሮና የወተት ላሞች እርባታ ማዕከላት፣ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ህንፃ፣ የወረዳ የአስተዳደር ህንፃዎች፣ የአስፋልት መንገዶች እና ሌሎችም ይገኙበታል።
የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶቹ የህዝቡን የመልማት ፍላጎት መሰረት አድርገው የተገነቡ ሲሆን የነዋሪውን የረጅም ጊዜ ጥያቄ የሚመልሱ መሆናቸውም ተገልጿል።
በምረቃ መርሃ ግብሩ ላይ በምክትል ፕሬዚዳንት ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ገጠር ክላስተር አስተባባሪ አቶ አዲሱ አረጋ፣ የኦሮሚያ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ገዛሊ አባሲመል እና የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ሃይሉ ጀልዴና ሌሎች ከፍተኛ የክልሉ የስራ ኃላፊዎችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ ተቋማት ከሚሰጡት አገልግሎት በተጨማሪ ተቋማቸውን ለተገልጋዮች ምቹ ሊያደርጉ እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድ...
Feb 28, 2025
ወልቂጤ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ):-በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የመንገድ መሰረተ ልማት ስራዎች ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦ የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ከኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን ጋር በመሬት ምልከታ እና በኮሙኒኬሽን ሳ...
Feb 28, 2025
ጋምቤላ ፤የካቲት 17/2017 (ኢዜአ)፡- በጋምቤላ ክልል ባለፉት ዓመታት ተጀምረው ያልተጠናቀቁ ነባር ፕሮጀክቶችን አጠናቆ ወደ ስራ ለማስገባት የሚያስችሉ እርም...
Feb 24, 2025