
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦ የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ከኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን ጋር በመሬት ምልከታ እና በኮሙኒኬሽን ሳተላይቶች በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ዛሬ ተፈራርሟል።
ስምምነቱን የተፈራረሙት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አብዲሳ ይልማ እና የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ባልቻ ሬባ (ኢ/ር) ናቸው።
ስምምነቱን በሁለቱም ተቋማት መካከል በተለይም በመሬት ምልከታ እና በኮሙኒኬሽን ሳተላይቶች ዙሪያ የተጀመሩ ስራዎችን ለማጠናከር እንደሚያግዝ ተገልጿል።
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር እና ልዑካቸው በስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት የሚገኙ ማዕከላትን መጎብቱን ከኢንስቲትዩቱ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 11/2018 (ኢዜአ)፦ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ መገንባት መንግሥት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ለሀገር ያለውን አበርክቶ ለማሳደግ በፖሊሲና ...
May 20, 2026
ድሬዳዋ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ውጤታማ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ...
May 7, 2026
ደብረ ማርቆስ ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የደብረ ማርቆስ ከተማን ባህል፣ ታሪክ ፣ ቅርስና ማህበራዊ እሴት በመጠበቅና በማልማት ለቱሪስት መስህብነት ለማዋ...
May 7, 2026
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና በአህጉሪቱ ትልቁ የሆነውን የ12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ የኤርፖርት ግንባታ ፕሮጀክት...
Apr 24, 2026