
አዲስ አበባ፤ ጥር 28/2017(ኢዜአ)፡- የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ(ዶ/ር) በእስራኤል የኢነርጂ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ኤሊ ኮኸን ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል።

ሚኒስትሩ አብርሃም በላይ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት በእስራኤል የኢነርጂ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ኤሊ ኮኸን ከሚመራው ልዑክ ጋር በዘርፉ ስትራቴጂክ ጠቀሜታ ባላቸው ጉዳዮች ላይ ውጤታማ ውይይት አድርገናል ብለዋል።
የሚኒስትሩ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት ታሪካዊ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ወሳኝ እርምጃ መሆኑንም ገልጸዋል።
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 11/2018 (ኢዜአ)፦ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ መገንባት መንግሥት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ለሀገር ያለውን አበርክቶ ለማሳደግ በፖሊሲና ...
May 20, 2026
ድሬዳዋ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ውጤታማ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ...
May 7, 2026
ደብረ ማርቆስ ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የደብረ ማርቆስ ከተማን ባህል፣ ታሪክ ፣ ቅርስና ማህበራዊ እሴት በመጠበቅና በማልማት ለቱሪስት መስህብነት ለማዋ...
May 7, 2026
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና በአህጉሪቱ ትልቁ የሆነውን የ12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ የኤርፖርት ግንባታ ፕሮጀክት...
Apr 24, 2026