
አዲስ አበባ፤ጥር 6/2017(ኢዜአ)፦ በአፋር ክልል ባለፉት ስድስት ወራት ከ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ የገቢዎች ቢሮ አስታወቀ።
የገቢዎች ቢሮ ኃላፊው አቶ አወል አብዱ ገቢው የተሰበሰበው በስድስት ወራት ውስጥ ለመሰብሰብ ከታቀደው 2 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ውስጥ መሆኑን ገልፀዋል።
ይህም የዕቅዱን 97 በመቶ ማሳካት መቻሉን አመልክተዋል።
ገቢው ከባለፈው በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጻር የ42 በመቶ ብልጫ እንዳለው ከክልሉ ገቢዎች ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፦ የአፋር ሰመራ ሁለተኛ ደረጃ የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከል ወደ ሥራ መግባቱ በክልሉ የሚገኘውን ሰፊ የእንስሳት ሀ...
Apr 1, 2026
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ ተቋማት ከሚሰጡት አገልግሎት በተጨማሪ ተቋማቸውን ለተገልጋዮች ምቹ ሊያደርጉ እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድ...
Feb 28, 2025
ወልቂጤ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ):-በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የመንገድ መሰረተ ልማት ስራዎች ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦ የስፔስ ሳይንስና ጂኦስፓሻል ኢንስቲትዩት ከኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን ጋር በመሬት ምልከታ እና በኮሙኒኬሽን ሳ...
Feb 28, 2025