የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
ፖለቲካ እና ደህንነት

<p>ኢትዮጵያ የቱሪዝም ኢንዱስትሪዋን በበርሊን ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ኤክስፖ ላይ እያስተዋወቀች ነው</p>

Mar 5, 2025

IDOPRESS

አዲስ አበባ፤ የካቲት 25/2017 (ኢዜአ) ፦ኢትዮጵያ የቱሪዝም ኢንዱስትሪዋን በ ' አይ ቲ ቢ' በርሊን 2025 ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ኤክስፖ(ITB) ላይ እያስተዋወቀች ትገኛለች።


ጎብኚዎች የኢትዮጵያን የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎች እና የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ስራዎች እየጎበኙ ይገኛል።


በቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ስለሺ ግርማ የተመራው እና በቱሪዝም ሥራ ላይ የተሰማሩ አካላት እና የኢትዮጵያ አየር መንገድን ያቀፈው የኢትዮጵያ ልዑክ በኤክስፖው ላይ ‘ምድረ ቀደምት’ የሚለውን መለያ እና የኢትዮጵያን የቱሪዝም ጸጋዎችን ለጎብኚዎች እያስተዋወቀ ነው።


በተጨማሪም ልዑኩ ከጎብኚዎች እና ከአቻ ተሳታፊ አካላት ጋር የጎንዮሽ መድረኮች፣ የቢዝነስ ልውውጦች እና ውይይቶች ይደርጋል ተብሎ እንደሚጠበቅ የሚኒስቴሩ መረጃ ያመለክታል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

ሀገራዊ ለውጡ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ከፍታና ማህበራዊ ትስስር ጠንካራ መሰረት የጣለ ነው - ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 24/2018 (ኢዜአ)፦ ሀገራዊ ለውጡ የሀገሪቱን ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ስብራቶች በመጠገን፣ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ከፍታና ለማህበራዊ ትስስ...

Apr 3, 2026

<p>ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች በቦንጋ ከተማ የተለያዩ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው</p>

ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...

Feb 24, 2025

<p>በክልሉ ከአንድ ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የገበያ ማዕከላት ግንባታ እየተካሄደ ነው</p>

ደብረብርሀን፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በአማራ ክልል ገበያን ለማረጋጋት የሚያግዙ ከአንድ ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የገበያ ማዕከላት ግንባታ...

Feb 24, 2025

<p>በሚቀጥሉት አምስት አመታት የዲጂታል ቴክኖሎጂ ግብይት በተሻለ መልኩ ስራ ላይ ይውላል - የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር</p>

አዲስ አበባ፤ የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፡- በሚቀጥሉት አምስት አመታት በወረቀት የሚካሔዱ አሰራሮችን በማስቀረት የዲጂታል ቴክኖሎጂ ግብይትና አገልግሎት በተሻለ ...

Feb 8, 2025