የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
የአፍሪካ ህብረት

በነዳጅ አቅርቦት ላይ የተፈጠረውን ዓለም አቀፍ ጫና ለመቋቋም በኃላፊነት መሥራት ይገባል

Mar 23, 2026

IDOPRESS

🔇Unmute

ሐረር፤ መጋቢት 12/2018 (ኢዜአ)፡- በነዳጅ አቅርቦት ላይ የተፈጠረውን ዓለም አቀፍ ጫና ለመቋቋም በኃላፊነት መሥራት እንደሚገባ የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ ምሁር አስገነዘቡ።

በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል መምህር ፍሬዘር ጥላሁን፤ በመካከለኛው ምሥራቅ የተከሰተው ውስብስብ ችግር ለነዳጅ ገዢ ሀገራት ፈተና መሆኑን አንስተዋል።


ስለዚህ ኢትዮጵያን ጨምሮ ነዳጅ ገዝተው የሚያስገቡ ሀገራት በቁጠባ መጠቀም እንደሚጠበቅባቸው መክረዋል።

እንዲህ ዓይነት ዓለም አቀፍ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታትም በኤሌክትሪክ ኃይል ልማትና ተጠቃሚነት ላይ ማተኮር እንደሚገም አመላክተዋል።

ከዚሁ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ የልማት ጥረት ትልቅ ተስፋን የሠነቀ መሆኑን ጠቁመው፤ የአረንጓዴና ታዳሽ ኃይል ልማት ላይ ማተኮሯ በጥሩ ተሞከሮነት የሚጠቀስ ነው ብለዋል።

በመሆኑም የኢትዮጵያ ዘላቂ የልማት ጥረት እንዳለ ሆኖ ከነዳጅ ጋር በተያያዘ አሁን ያለውን ዓለም አቀፍ ችግር ለመሻገር በከፍተኛ ሀገራዊ አደራ እና የኃላፊነት ስሜት በትብብር መሥራት ይገባል ነው ያሉት።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

የኢትዮጵያ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ስኬት የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ተግባራዊ ውጤት ማሳያ ነው

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 17/2018 (ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የውጭ ቀጥታ ንግድና ኢንቨስትመንት ስኬት የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ተግባራዊ ውጤት ማሳያ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ...

Mar 27, 2026

የኢትዮጵያ የብዝኅ ኢኮኖሚ ልማት የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማሳደግ የኢንቨስትመንት ማዕከልነት እያረጋገጠ ነው

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 16/2018 (ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የብዝኅ ኢኮኖሚ ልማት የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማሳደግ አህጉራዊ የኢንቨስትመንት ማዕከልነትን እያረጋገጠ ...

Mar 26, 2026

<p>የምግብ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ለነገ የሚተው ጉዳይ አይደለም- ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ</p>

አዲስ አበባ፤ የካቲት 21/2017(ኢዜአ)፡- የምግብ ዋስትና እና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ለነገ የሚተው የምርጫ ጉዳይ ባለመሆኑ በልዩ ትኩረት መረባረብ እንደሚገባ...

Feb 28, 2025

<p>የባለፉት ዓመታት ሁሉን አቀፍ ስራዎች የህዝቡን ተጠቃሚነት አሳድገዋል</p>

ሐረር፤ የካቲት 16/2017(ኢዜአ)፦ ባለፉት ዓመታት የተከናወኑ ሁሉን አቀፍ ስራዎች የህዝቡን ተጠቃሚነት ያሳደጉ መሆናቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አ...

Feb 24, 2025