
ጂንካ፤ ጥር 28/2017(ኢዜአ):- የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ እና የጂንካ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ ሰብሰቢ አቶ አገኘሁ ተሻገር በዩኒቨርሲቲው እየተከናወኑ ያሉ የተለያዩ ስራዎችን ይመለከታሉ።
አፈ ጉባኤው የዩኒቨርሲቲውን የመማር ማስተማር፣ የጥናትና ምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር እና የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎችን እንደሚመለከቱም ተገልጿል።

በተለይ ዩኒቨርሲቲው የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የሚያከናውናቸውን ተግባራት እንደሚገመግሙም ታውቋል።
አቶ አገኘሁ ተሻገር ጂንካ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ኩሴ ጉዲሼ(ዶ/ር) እና የአሪ ዞን ከፍተኛ አመራር አባላትና የአካባቢው ማህበረሰብ ተወካዮች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 17/2018 (ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የውጭ ቀጥታ ንግድና ኢንቨስትመንት ስኬት የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ተግባራዊ ውጤት ማሳያ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ...
Mar 27, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 16/2018 (ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የብዝኅ ኢኮኖሚ ልማት የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማሳደግ አህጉራዊ የኢንቨስትመንት ማዕከልነትን እያረጋገጠ ...
Mar 26, 2026
አዲስ አበባ፤ የካቲት 21/2017(ኢዜአ)፡- የምግብ ዋስትና እና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ለነገ የሚተው የምርጫ ጉዳይ ባለመሆኑ በልዩ ትኩረት መረባረብ እንደሚገባ...
Feb 28, 2025
ሐረር፤ የካቲት 16/2017(ኢዜአ)፦ ባለፉት ዓመታት የተከናወኑ ሁሉን አቀፍ ስራዎች የህዝቡን ተጠቃሚነት ያሳደጉ መሆናቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አ...
Feb 24, 2025