
አዲስ አበባ፤ ጥር 13/2017(ኢዜአ)፡- የማዕድን ሚኒስቴርና የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።
ስምምነቱን የማዕድን ሚኒስትር ሃብታሙ ተገኝ(ኢ/ር) እና የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ትዕግስት ሃሚድ ፈርመውታል፡፡
ስምምነቱ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልማትና ትግበራ፣ በአቅም ግንባታ፣ በእውቀት ሽግግርና መጋራት፣ የዲጂታል መሰረተ ልማትን ለመጠበቅና የተሳለጠ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አገልግሎት ለመዘርጋት ያለመ ነው መሆኑ ተገልጿል፡፡
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 17/2018 (ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የውጭ ቀጥታ ንግድና ኢንቨስትመንት ስኬት የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ተግባራዊ ውጤት ማሳያ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ...
Mar 27, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 16/2018 (ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የብዝኅ ኢኮኖሚ ልማት የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማሳደግ አህጉራዊ የኢንቨስትመንት ማዕከልነትን እያረጋገጠ ...
Mar 26, 2026
አዲስ አበባ፤ የካቲት 21/2017(ኢዜአ)፡- የምግብ ዋስትና እና ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ለነገ የሚተው የምርጫ ጉዳይ ባለመሆኑ በልዩ ትኩረት መረባረብ እንደሚገባ...
Feb 28, 2025
ሐረር፤ የካቲት 16/2017(ኢዜአ)፦ ባለፉት ዓመታት የተከናወኑ ሁሉን አቀፍ ስራዎች የህዝቡን ተጠቃሚነት ያሳደጉ መሆናቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ መላኩ አ...
Feb 24, 2025