የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
ማህበረሰብ እና ባህል

በክልሉ የተጀመረው የኢ- ቲኬቲንግ አገልግሎት ከተሳፋሪዎች የሚነሱ ልዩ ልዩ ቅሬታዎችን በዘላቂነት ይቀርፋል

Mar 4, 2026

IDOPRESS

🔇Unmute

ዲላ ፤ የካቲት 17/2018(ኢዜአ)፦በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የተጀመረው የኢ- ቲኬቲንግ አገልግሎት ከተሳፋሪዎች የሚነሱ ልዩ ልዩ ቅሬታዎችን በዘላቂነት እንደሚቀርፍ የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ አስታወቀ።

በክልሉ አስራ ስድስት ከተሞች ተግባራዊ የሚደረገው የኢ-ትኬት የትራንስፖርት አገልገሎት ዛሬ በዲላ መናኸርያ በይፋ ተጀምሯል።

የቢሮው ኃላፊ ተወልደ ተስፋዬ ፤ በክልሉ የተጀመረው የኢ- ቲኬቲንግ አገልግሎት ከተሳፋሪዎች የሚነሱ ልዩ ልዩ ቅሬታዎችን በዘላቂነት እንደሚቀርፍና የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ ድርሻው የጎላ ነው ብለዋል።


በክልሉ የመንገድ መሰረተ ልማት ማስፋፋትና አገልግሎቶችን የማዘመን ስራ ላይ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ መሆኑንም ገልጸዋል።

በተለይ ዲላን ጨምሮ በክልሉ ሶስት ከተሞች ዘመናዊ መናኸሪያዎች ግንባታ ለማከናወን ዝግጅት ከማድረግ ባለፈ አራት የደረቅ ጭነት መናኸሪያዎች ግንባታ እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል።



በከተማው ሁሉንም የመንግስት አገልግሎቶች በዲጂታል በማስደገፍ ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት በትኩረት እየተሰራ ነው ያሉት ደግሞ የዲላ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ መስፍን ደምሴ(ዶ/ር) ናቸው።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

የከተሞችን እድገትና የነዋሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ትኩረት ተሰጥቷል

ጅግጅጋ፣መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፡- መንግሥት የከተሞችን እድገትና የነዋሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑ ተመለከተ። የኢትዮጵያ ከተሞች የ...

Apr 1, 2026

የኢትዮጵያ የኃይል አቅርቦት ስኬት ቀጣናዊ ትስስርን በማፋጠን የጋራ ብልፅግናን የሚያበስር የልማት አጀንዳ ነው

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 16/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የኃይል አቅርቦት ስኬት ቀጣናዊ ትስስርን በማፋጠን የጋራ ብልፅግናን የሚያበስር አህጉራዊ የልማት አጀንዳ ...

Mar 26, 2026

<p>ሕዳሴ ግድብ የትውልዱ አሻራና ኩራት ነው</p>

አሶሳ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ):- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የትውልዱ አሻራና ኩራት ነው ሲሉ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አብዱልሙህሲን ሐሰን...

Feb 28, 2025

<p>በተሰማራንበት መስክ ውጤታማ በመሆናችን ወደ መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ማደግ ችለናል</p>

ሚዛን አማን፤የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ በማህበር ተደራጅተው በተለያዩ የሥራ ዘርፎች የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ውጤታማ በመ...

Feb 28, 2025