🔇Unmute
አዲስ አበባ ፤ ጥቅምት 26/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ገዥ እዮብ ተካልኝ(ዶ/ር) እና የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ በሩሲያ የኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ማክሲም ሬሺትኒኮቭ ከተመራ የሩሲያ ልዑክ ጋር ዛሬ ውይይት አድርገዋል።

ሁለቱ ወገኖች በኢትዮጵያና በሩሲያ መካከል ያለውን የሁለትዮሽ የኢኮኖሚና የፋይናንስ ትብብር ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተነጋግረዋል።

አገራቱ በትብብር ሊሰሩባቸው በሚችሉ መስኮች ላይም ሀሳቦችን ተለዋውጠዋል።
ድሬዳዋ፤ ሚያዝያ 9/2018 (ኢዜአ)፦ በሀገራዊ ለውጡ ለአምራች ኢንዱስትሪዎች የተሰጠው ትኩረት በአስተዳደሩ የአምራች ኢንዱስትሪዎች ተኪና ወጪ ምርቶችን የማምረ...
Apr 17, 2026
ጅግጅጋ፣መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፡- መንግሥት የከተሞችን እድገትና የነዋሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑ ተመለከተ። የኢትዮጵያ ከተሞች የ...
Apr 1, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 16/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የኃይል አቅርቦት ስኬት ቀጣናዊ ትስስርን በማፋጠን የጋራ ብልፅግናን የሚያበስር አህጉራዊ የልማት አጀንዳ ...
Mar 26, 2026
አሶሳ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ):- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የትውልዱ አሻራና ኩራት ነው ሲሉ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አብዱልሙህሲን ሐሰን...
Feb 28, 2025