
አዲስ አበባ፤ሚያዚያ 6/2017(ኢዜአ):- የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ ተገኘ (ኢ/ር ) ከቤላሩስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ሬዚንኮቭ ጋር ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።
ውይይቱ በማዕድን ዘርፍ በተለይም በማዕድን ፍለጋና ልማት ቴክኖሎጂ እና በሰው ሃብት ልማት በጋራ መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ነው።
የቤላሩስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማክሲም ሬዚንኮቭ በማዕድን ዘርፍ የሀገራቸውን ልምድ ለማካፈል ዝግጁ መሆኗን አመልክተዋል።
የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ብሎም የጋራ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ በትብብር መስኮች ለመስራት እንደምትሻ መግለጻቸውን የማዕድን ሚኒስቴር መረጃ ያሳያል።
ጅግጅጋ፣መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፡- መንግሥት የከተሞችን እድገትና የነዋሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑ ተመለከተ። የኢትዮጵያ ከተሞች የ...
Apr 1, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 16/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የኃይል አቅርቦት ስኬት ቀጣናዊ ትስስርን በማፋጠን የጋራ ብልፅግናን የሚያበስር አህጉራዊ የልማት አጀንዳ ...
Mar 26, 2026
አሶሳ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ):- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የትውልዱ አሻራና ኩራት ነው ሲሉ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አብዱልሙህሲን ሐሰን...
Feb 28, 2025
ሚዛን አማን፤የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ በማህበር ተደራጅተው በተለያዩ የሥራ ዘርፎች የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ውጤታማ በመ...
Feb 28, 2025