በዳውሮ ዞን ዲሳ ወረዳ ከለምለሚቷ ሾታ ቀበሌ ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ የተዘጋጀው ማንጎ ምርት የአካባቢው ማህበረሰብን ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑ ተመላከተ።
በሰንሰላታማው ሳታ ተራሮች እና በኡምቡቲ ተራራ የተከበበችው ሾታ ቀበሌ ለፍራፍሬ ምርት ተስማሚ ስትሆን ለኢንቨስትመንትም ተመራጭ ያደርጋታል።
በቀበሌው ላይ በስፋት የሚመረተው ማንጎ፣ሎሚ ብርቱካን፣ሙዝ፣ ካሳባ እና ዝንጅብል ሲሆን ይሄም የአካባቢዉን ማህበረሰብ ተጠቃሚ እያደረገ ይገኛል።
(ምንጭ:-የዲሳ ወረዳ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት )
አሶሳ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ):- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የትውልዱ አሻራና ኩራት ነው ሲሉ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አብዱልሙህሲን ሐሰን...
Feb 28, 2025
ሚዛን አማን፤የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ በማህበር ተደራጅተው በተለያዩ የሥራ ዘርፎች የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ውጤታማ በመ...
Feb 28, 2025
አዲስ አበባ፤የካቲት 4 /2017(ኢዜአ)፦ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ በግብርናው ዘርፍ እያከናወነ ያለው በምርምር የተደገፈ ስራ ምሳሌ የሚሆን ነው ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ም...
Feb 12, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፡- የቦንጋ የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና ሜካናይዜሽን አገልግሎት ማዕከል መገንባት በክልሉ ለግብርና ስራው መሠረታዊ የሆነ...
Feb 8, 2025