
በዳውሮ ዞን ዲሳ ወረዳ ከለምለሚቷ ሾታ ቀበሌ ለማዕከላዊ ገበያ ለማቅረብ የተዘጋጀው ማንጎ ምርት የአካባቢው ማህበረሰብን ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑ ተመላከተ።
በሰንሰላታማው ሳታ ተራሮች እና በኡምቡቲ ተራራ የተከበበችው ሾታ ቀበሌ ለፍራፍሬ ምርት ተስማሚ ስትሆን ለኢንቨስትመንትም ተመራጭ ያደርጋታል።
በቀበሌው ላይ በስፋት የሚመረተው ማንጎ፣ሎሚ ብርቱካን፣ሙዝ፣ ካሳባ እና ዝንጅብል ሲሆን ይሄም የአካባቢዉን ማህበረሰብ ተጠቃሚ እያደረገ ይገኛል።
(ምንጭ:-የዲሳ ወረዳ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት )
ጅግጅጋ፣መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፡- መንግሥት የከተሞችን እድገትና የነዋሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑ ተመለከተ። የኢትዮጵያ ከተሞች የ...
Apr 1, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 16/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የኃይል አቅርቦት ስኬት ቀጣናዊ ትስስርን በማፋጠን የጋራ ብልፅግናን የሚያበስር አህጉራዊ የልማት አጀንዳ ...
Mar 26, 2026
አሶሳ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ):- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የትውልዱ አሻራና ኩራት ነው ሲሉ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አብዱልሙህሲን ሐሰን...
Feb 28, 2025
ሚዛን አማን፤የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ በማህበር ተደራጅተው በተለያዩ የሥራ ዘርፎች የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ውጤታማ በመ...
Feb 28, 2025