የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
ማህበረሰብ እና ባህል

<p>በሩዝ ሰብል የሚለማ መሬት ሽፋን ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ሄክታር በላይ ደርሷል- ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)</p>

Feb 26, 2025

IDOPRESS

አዲስ አበባ፤ የካቲት 18/2017(ኢዜአ)፦ በኢትዮጵያ የሩዝ ሰብል የሚለማን የመሬት ሽፋን ከ1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መድረሱን የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ።

ሚኒስትሩ በሰጡት ማብራሪያ እንዳሉት ኢትዮጵያ በስንዴ ምርት ራስ በቅ ለመሆን በሰጠችው ትኩረት አሁን ላይ በስንዴ ምርት ራሷን ችላለች።

በስንዴ ምርት የተገኘውን ስኬት ደግሞ እስከ 2018 ዓ.ም በሩዝ ምርት ለመድገም በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል።

በዚህም በሩዝ ሰብል የሚለማ መሬት ሽፋን ከነበረበት ከ200 እስከ 300 ሺህ ሄክታር ወደ 1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ሄክታር በላይ ማሳደግ ተችሏል ብለዋል።

የሩዝ ምርትና ምርታማነት በከፍተኛ መጠን መጨመሩን ጠቅሰው፤ ዘርፉን ይበልጥ ለማሳደግ ከጃፓን መንግስት ጋር በትብብር እየተሰራ ስለመሆኑ አንስተዋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

የከተሞችን እድገትና የነዋሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ትኩረት ተሰጥቷል

ጅግጅጋ፣መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፡- መንግሥት የከተሞችን እድገትና የነዋሪዎችን ኑሮ ለማሻሻል ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑ ተመለከተ። የኢትዮጵያ ከተሞች የ...

Apr 1, 2026

የኢትዮጵያ የኃይል አቅርቦት ስኬት ቀጣናዊ ትስስርን በማፋጠን የጋራ ብልፅግናን የሚያበስር የልማት አጀንዳ ነው

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 16/2018(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የኃይል አቅርቦት ስኬት ቀጣናዊ ትስስርን በማፋጠን የጋራ ብልፅግናን የሚያበስር አህጉራዊ የልማት አጀንዳ ...

Mar 26, 2026

<p>ሕዳሴ ግድብ የትውልዱ አሻራና ኩራት ነው</p>

አሶሳ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ):- ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የትውልዱ አሻራና ኩራት ነው ሲሉ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አብዱልሙህሲን ሐሰን...

Feb 28, 2025

<p>በተሰማራንበት መስክ ውጤታማ በመሆናችን ወደ መካከለኛ ኢንተርፕራይዝ ማደግ ችለናል</p>

ሚዛን አማን፤የካቲት 20/2017 (ኢዜአ)፦በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ በማህበር ተደራጅተው በተለያዩ የሥራ ዘርፎች የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ውጤታማ በመ...

Feb 28, 2025