
አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 6/2017(ኢዜአ):- የጅግጅጋ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት በአፋጣኝ እንዲጠናቀቅ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ማሳሰቢያ ሰጡ።
ርዕሰ መስተዳድሩ የጅግጅጋ ከተማ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት አስመልክቶ ከተቋራጮች፣ ከክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ሥራ ኃላፊዎችና አጋር አካላት ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል።

በተጨማሪም የፕሮጀክቱ ተቋራጮች እና አማካሪ ኩባንያዎች ለርዕሰ መስተዳደሩ ማብራሪያና ሪፖርት አቅርበዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ኩባንያዎቹ ፕሮጀክቱን በአንድ ወር ጊዜ ገደብ ውስጥ እንዲያጠናቅቁ አቅጣጫና መመሪያ መስጠታቸውን የክልሉ ኮሚኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመለክታል።
ሆሳዕና ፤ ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦በሆሳእና፣ ወላይታ ሶዶና ቦንጋ ከተሞች በትንሳዔ በዓል ገበያ በቂ የምርትና የእርድ እንስሳት አቅርቦት መኖሩ ተመለከተ። ...
Apr 12, 2026
አዲስ አበባ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦የጉምሩክ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ የጉምሩክ አገልግሎት በሚያቀላጥፍ መልኩ እየተዘጋጀ መሆኑን በሕ...
Apr 9, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፦ የአፋር ሰመራ ሁለተኛ ደረጃ የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከል ወደ ሥራ መግባቱ በክልሉ የሚገኘውን ሰፊ የእንስሳት ሀ...
Apr 1, 2026
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ ተቋማት ከሚሰጡት አገልግሎት በተጨማሪ ተቋማቸውን ለተገልጋዮች ምቹ ሊያደርጉ እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድ...
Feb 28, 2025