
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 3/2017 (ኢዜአ)፦የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ በመከላከያ መሀንዲስ ዋና መምሪያ የፉይናንስ ድጋፍና ቁጥጥር በምስራቅ ዕዝ መሀንዲስ መምሪያ የተገነባው ዘመናዊ የክፍለ ጦር የመኖሪያ ካምፕ ዛሬ በይፋ መርቀዋል።
በዕለቱም ሶስት ቢሊየን ብር በሆነ ወጪ በድሬዳዋ የተገነባው የሰራዊቱ ዘመናዊ የመኖሪያ አፓርትመንት፤የምስራቅ ዕዝ ደረጃ ሶስት ሆስፒታል እና ከፍተኛ የፌዴራልና የከተማው የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት ይመረቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ከአገር መከላከያ ሰራዊት የተገኘው መረጃ ያመለክታል።
ሆሳዕና ፤ ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦በሆሳእና፣ ወላይታ ሶዶና ቦንጋ ከተሞች በትንሳዔ በዓል ገበያ በቂ የምርትና የእርድ እንስሳት አቅርቦት መኖሩ ተመለከተ። ...
Apr 12, 2026
አዲስ አበባ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦የጉምሩክ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ የኢትዮጵያን ዓለም አቀፍ የጉምሩክ አገልግሎት በሚያቀላጥፍ መልኩ እየተዘጋጀ መሆኑን በሕ...
Apr 9, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 22/2018 (ኢዜአ)፦ የአፋር ሰመራ ሁለተኛ ደረጃ የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከል ወደ ሥራ መግባቱ በክልሉ የሚገኘውን ሰፊ የእንስሳት ሀ...
Apr 1, 2026
አዲስ አበባ፤ የካቲት 20/2017(ኢዜአ)፦ ተቋማት ከሚሰጡት አገልግሎት በተጨማሪ ተቋማቸውን ለተገልጋዮች ምቹ ሊያደርጉ እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድ...
Feb 28, 2025