የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ

የአፋር ክልል ምክር ቤት 18 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር በጀት አጸደቀ

Jul 24, 2025

IDOPRESS

ሰመራ፤ ሐምሌ 16/2017(ኢዜአ)፦ የአፋር ክልል ምክር ቤት ለ2018 በጀት ዓመት እቅድ ማስፈጸሚያ 18 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር በጀት አጸደቀ።

የበጀት ረቂቁን ለምክር ቤቱ ያቀረቡት የክልሉ ገንዘብ ቢሮ ኃላፊ አህመድ መሐመድ እንደገለፁት በጀቱ ከክልሉ ገቢ እንዲሁም ከፌዴራል መንግስት ድጎማና ከሌሎች አማራጮች የሚሸፈን ነው።

በጀቱ የህብረተሰቡን የልማት ፍላጎት የሚፈቱ ተግባራት ማከናወን የሚያስችል መሆኑንም ገልፀዋል።

ምክር ቤቱ በዛሬ ውሎው የተለያዩ ረቂቅ አዋጆችንም አጽድቋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.