አዲስ አበባ፤ የካቲት 10/2017(ኢዜአ)፦ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዓለም ባንክ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ቀጣናዊ ምክትል ፕሬዝዳንት ቪክቶሪያ ኳኳ (ዶ/ር) ጋር ተወያዩ።
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው በዓለም ባንክ የምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ቀጠናዊ ምክትል ፕሬዝዳንት ከሆኑት ቪክቶሪያ ኳኳ (ዶ/ር) ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርገናል ሲሉ አስፍረዋል።
በሰው ተኮር ስራ፣ በምገባ መርሃ ግብር፣ በሴቶችና ወጣቶች የስራ እድል ፈጠራ ፈጣን ለውጦች መመዝገባቸውን ገልፀው በከተማ ንፅህና አጠባበቅና ፍሳሽ አወጋገድ እንዲሁም የትራፊክ መጨናነቅን ለመቀነስ የጀመርነው ዘመናዊ የትራፊክ ስርዓት ዝርጋታ ስራ የሚበረታታ በመሆኑ ለመደገፍ ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸውልናል ብለዋል።
ቦንጋ ፤የካቲት 16/2017 (ኢዜአ) ፡-በቦንጋ ከተማ የተካሄደውን የህዝብ ውይይት የመሩ ከፍተኛ የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በከተማው የተለያዩ የልማት ...
Feb 24, 2025
ደብረብርሀን፤ የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፡- በአማራ ክልል ገበያን ለማረጋጋት የሚያግዙ ከአንድ ነጥብ አንድ ቢሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ የገበያ ማዕከላት ግንባታ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ የካቲት 1/2017(ኢዜአ)፡- በሚቀጥሉት አምስት አመታት በወረቀት የሚካሔዱ አሰራሮችን በማስቀረት የዲጂታል ቴክኖሎጂ ግብይትና አገልግሎት በተሻለ ...
Feb 8, 2025