🔇Unmute
ሀና፤ መጋቢት 12/2018 (ኢዜአ)፦ በደቡብ ኦሞ ዞን የቱሪስት መዳረሻዎችን በማልማት እና በማስተዋወቅ ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ ትኩረት መሰጠቱን የዞኑ አሥተዳደር ገለጸ።

ከተለያዩ መገናኛ ብዙኃን የተውጣጡ ባለሙያዎች በሳላማጎ፣ በበና ፀማይ ወረዳዎችና በቱርሚ ከተማ አሥተዳደር የሚገኙ መስኅቦችን ጎብኝተዋል።

የዞኑ አሥተዳደር የመንግሥት ኮሙኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ ምኅረት አሳራቱ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ የጉብኝቱ ዓላማ የቱሪስት መዳረሻዎችን በማስተዋወቅ ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ማሳደግ ነው።
በዞኑ የሚገኙ የተፈጥሮና ሰው ሠራሽ መስኅቦችን የማስተዋወቅ ሥራ ውጤት እያስገኘ መሆኑን ጠቅሰው፤ ካለው እምቅ ዐቅም አንጻር ገና ብዙ መሥራት እንደሚገባ አመላክተዋል።

ስለዚህ የቱሪስት መዳረሻዎችን በማልማትና በማስተዋወቅ ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እንደሚሠራ ነው የተናገሩት።
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 6/2018(ኢዜአ)፦ባለፉት 10 ወራት ከወጪ ንግድ 8 ነጥብ 7 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘት መቻሉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁ...
May 15, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡-የጉምሩክ አዋጅ ረቂቅ ማሻሻያ የወጪና የገቢ ንግድን ለማሳለጥ የጎላ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው በህዝብ ተወካዮች ምክር ...
Apr 23, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 9/2018 (ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በኢኮኖሚ ሪፎርም ትግበራ ዙሪያ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጎ...
Apr 17, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦ የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በጀጎል አለም አቀፍ ቅርስ ውስጥ የሚገነባው የ''ዳር ሀረር'' መልሶ ማልማት ፕሮ...
Apr 12, 2026