
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 05/2017(ኢዜአ)፦ የምስራቅ አፍሪካ የአገር ውስጥ ገቢ ኮሚሽነሮችና ሚኒስትሮች ስብሰባ ተሳታፊዎች በአዲስ አበባ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ይገኛሉ።
በጉብኝቱ የምስራቅ አፍሪካ የገቢዎች ሚኒስትሮች፣ የጉምሩክ ኮሚሽነሮችና የስብሰባው ተሳታፊዎች ተገኝተዋል።
የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የስራ ኃላፊዎች የአዲስ አለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከልን ጨምሮ በከተማዋ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን በተመለከተ ለጎብኚዎቹ ገለጻ እየሰጡ ይገኛሉ።
አዲስ አበባ፤መጋቢት 29/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ ምላሽ ማግኘት ከሀገራዊ ጥቅም ባለፈ ለዓለም አቀፍ የንግድ መስመር ደህንነትን ...
Apr 8, 2026
ዲላ ፤ መጋቢት 29/2018 (ኢዜአ)፦የለውጥ ዓመታቱን ጉዞ ስንዘክር ያስመዘገብናቸውን ስኬቶች በማስቀጠል መሆን አለበት ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ር...
Apr 8, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 17/2018 (ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የውጭ ቀጥታ ንግድና ኢንቨስትመንት ስኬት የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ተግባራዊ ውጤት ማሳያ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ...
Mar 27, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 16/2018 (ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የብዝኅ ኢኮኖሚ ልማት የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማሳደግ አህጉራዊ የኢንቨስትመንት ማዕከልነትን እያረጋገጠ ...
Mar 26, 2026