
አዲስ አበባ፣ የካቲት 05/2017(ኢዜአ)፦ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ በአዲስ አፍሪካ ኮንቬንሽን ማዕከል የተዘጋጀውን ዐውደ-ርዕይ ጎብኝተዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)፣ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ ሚኒስትሮች፣ የ46ኛው የአፍሪካ ኀብረት መደበኛ የስራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ተሳታፊ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፣ የዓለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች፣ አምባሳደሮች፣ ዲፕሎማቶች ዐውደ-ርዕዩን ጎብኝተዋል።
በዐውደ-ርዕዩ ኢትዮጵያ ባለፉት የለውጥ ዓመታት ለብዝኅ ኢኮኖሚ ግንባታ በሰጠችው ትኩረት በግብርና፣ ቱሪዝም፣ ማዕድን፣ ኢንዱስትሪ እና በዲጂታል ኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን መስክ የተመዘገቡ ስኬቶች ለዕይታ ቀርበዋል።
በተጨማሪም በግሉ ዘርፍ ግዙፍ ኩባንያዎች የቡና፣ አልባሳት፣ የጌጣጌጥ እንዲሁም የአትክልትና ፍራፍሬ ውጤት አምራቾች አገልግሎቶቻቸውን አቅርበዋል።
አዲስ አበባ፤መጋቢት 29/2018 (ኢዜአ)፦ኢትዮጵያ የባህር በር ባለቤትነት ጥያቄ ምላሽ ማግኘት ከሀገራዊ ጥቅም ባለፈ ለዓለም አቀፍ የንግድ መስመር ደህንነትን ...
Apr 8, 2026
ዲላ ፤ መጋቢት 29/2018 (ኢዜአ)፦የለውጥ ዓመታቱን ጉዞ ስንዘክር ያስመዘገብናቸውን ስኬቶች በማስቀጠል መሆን አለበት ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ር...
Apr 8, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 17/2018 (ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የውጭ ቀጥታ ንግድና ኢንቨስትመንት ስኬት የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ተግባራዊ ውጤት ማሳያ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ...
Mar 27, 2026
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 16/2018 (ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ የብዝኅ ኢኮኖሚ ልማት የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማሳደግ አህጉራዊ የኢንቨስትመንት ማዕከልነትን እያረጋገጠ ...
Mar 26, 2026