🔇Unmute
አዲስ አበባ ፤ ህዳር 10 /2018 (ኢዜአ)፦በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እና በማሌዥያዋ ኳላ ላምፑር ከተማ መካከል የእህትማማችነት የትብብር የመግባቢያ ሰነድ መፈረሙን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ።
የመግባቢያ ሰነዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) እና የማሌዥያ ፌዴሬሽን ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ቢን ኢብራሂም በተገኙበት መፈረሙን ከንቲባ አዳነኝ አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት ገልፀዋል።
አምቦ፤ መጋቢት 17/2018 (ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን የፍራፍሬ ልማትን የማስፋፋት ስራ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር ገለጸ።...
Mar 27, 2026
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ለመጀመሪያ ጊዜ ጥያቄ ያቀረበችው እ.አ.አ 2003 ነበር። ኢትዮጵያ በወቅቱ ጥያቄውን ካቀረበች በ...
Mar 27, 2026
Jul 17, 2025
Apr 24, 2025