
አዲስ አበባ፤ የካቲት 10/2017(ኢዜአ)፦በሀረር ከተማ የሚከናወነው land mark የኮሪደር ልማት ስራ በጥራትና በፍጥነት እንዲጠናቀቅ ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ ይገባል ሲሉ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለጹ።
በከተማው ከስታዲየም እስከ ሐረር በር የሚሰራው land mark የኮሪደር ልማት ስራ መጀመሩን ርዕሰ መስተዳድሩ ተናግረዋል።

ኮሪደሩ በተሻለ ጥራትና ባጠረ ጊዜ እንዲከናወን ሁላችንም የድርሻችንን እንድንወጣ ጥሪዬን አቀርባለሁ ማለታቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ጽሕፈት ቤት መረጃ ያሳያል።
አምቦ፤ መጋቢት 17/2018 (ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን የፍራፍሬ ልማትን የማስፋፋት ስራ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር ገለጸ።...
Mar 27, 2026
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ለመጀመሪያ ጊዜ ጥያቄ ያቀረበችው እ.አ.አ 2003 ነበር። ኢትዮጵያ በወቅቱ ጥያቄውን ካቀረበች በ...
Mar 27, 2026
Jul 17, 2025
Apr 24, 2025