
አዲስ አበባ፤ ጥር 4/2017(ኢዜአ)፦ በሀረሪ ክልል በበጋ መስኖ 4 ሺ 700 ሄክታር ማሳ በአትክልት እና ፍራፍሬ ልማት መሸፈኑ ተገለፀ።
የበጋ መስኖ የአትክልት እና ፍራፍሬ ልማት ስራዎች የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥና የገበያ ዋጋን በማረጋጋት ከፍተኛ አበርክቶ እንደሚኖራቸው ተገልጿል።
የአርሶ አደሩን ምርታማነት ለማሳደግ ግብዓት ከማቅረብ ጀምሮ እየተደረገ ያለው የባለሙያ ድጋፍም ተጠናክሮ መቀጠሉን ከክልሉ ኮሙኒኬሽን ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
አምቦ፤ መጋቢት 17/2018 (ኢዜአ)፦ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን የፍራፍሬ ልማትን የማስፋፋት ስራ በትኩረት እየተከናወነ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር ገለጸ።...
Mar 27, 2026
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ለመጀመሪያ ጊዜ ጥያቄ ያቀረበችው እ.አ.አ 2003 ነበር። ኢትዮጵያ በወቅቱ ጥያቄውን ካቀረበች በ...
Mar 27, 2026
Jul 17, 2025
Apr 24, 2025