🔇Unmute
ባሕር ዳር፤መጋቢት 30/2018(ኢዜአ)፦ከተሞችን ለመኖሪያ ምቹ፣ ዘመናዊና ቀልጣፋ አገልግሎት የሚሰጥባቸው የማድረግ ስራ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን በአማራ ክልል በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አስተባባሪ አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ/ር) ገለጹ።
የአማራ ክልል የከተማ ዘርፍ ተቋማት የ2018 ዓ.ም የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።

በመድረኩ ላይ ንግግር ያደረጉት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አስተባባሪ አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ/ር)፤ ከተሞችን ምቹ፣ ዘመናዊና ቀልጣፋ አገልግሎት የሚሰጥባቸው የማድረግ ስራ ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ገልጸዋል።
የ25 ዓመታት አሻጋሪና ዘላቂ የልማት ዕቅድ ታቅዶ ወደ ሥራ በመገባቱ በበጀት አመቱ ጥሩ አፈፃፀም መታየቱን ገልጸው፤ በቀጣይ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል።
በከተሞች የኮሪደር ልማት ከውበትም ባሻገር የዘመናዊ ከተሞችን ግንባታ መሰረት እያኖረ መሆኑን አንስተው፤ ምቹ ፤ ዘመናዊና ቀልጣፋ አገልግሎት የሚሰጥባቸው ስማርት ከተሞችን የመገንባት ስራ የሚቀጥል መሆኑን ተናግረዋል።
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 11/2018 (ኢዜአ)፦ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ መገንባት መንግሥት የኢንዱስትሪው ዘርፍ ለሀገር ያለውን አበርክቶ ለማሳደግ በፖሊሲና ...
May 20, 2026
ድሬዳዋ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ውጤታማ ተግባራት ተጠናክረው መቀጠላቸውን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ...
May 7, 2026
ደብረ ማርቆስ ፤ ሚያዝያ 28/2018 (ኢዜአ)፦ የደብረ ማርቆስ ከተማን ባህል፣ ታሪክ ፣ ቅርስና ማህበራዊ እሴት በመጠበቅና በማልማት ለቱሪስት መስህብነት ለማዋ...
May 7, 2026
በሙሴ መለሰ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ታሪክ ታይቶ የማይታወቅና በአህጉሪቱ ትልቁ የሆነውን የ12 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ግዙፍ የኤርፖርት ግንባታ ፕሮጀክት...
Apr 24, 2026