🔇Unmute
አዳማ፤ ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡- በ2018/19 የመኸር እርሻ ምርታማነትን ለማሳደግ ከወዲሁ አስፈላጊው ግብዓት ለአርሶ አደሩ እየቀረበ መሆኑን የምሥራቅ ሸዋ ዞን ኅብረት ሥራ ማስፋፊያ ኤጀንሲ ገለፀ።
የኤጀንሲው ኃላፊ አሥራት ጌቱ ለኢዜአ እንደተናገሩት፤ በ2018/19 የምርት ዘመን መኸር እርሻ ለማቅረብ ከታቀደው 1 ሚሊየን 42 ሺህ 523 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ እስካሁን 909 ሺህ 976 ኩንታል ቀርቧል።

በሉሜ አዳማ ኅብረት ሥራ ዩኒየን፣ በሠረታዊ ማኅበራትና ሌሎች ዩኒየኖች በኩል 28 ሺህ 500 ኩንታል የስንዴና ሌሎች ሰብሎች ምርጥ ዘር ለአርሶአደሩ ማቅረብ መቻሉንም ተናግረዋል።
የአዳማ ወረዳ ቀጨማ ቀበሌ ነዋሪ አርሶአደሮች ዘውዱ ነጋሽ እና ፍቃዱ ግርማ፤ የአፈር ማዳበሪያ በበቂ ሁኔታ ማግኘታቸውን አረጋግጠዋል።
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 6/2018(ኢዜአ)፦ባለፉት 10 ወራት ከወጪ ንግድ 8 ነጥብ 7 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘት መቻሉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁ...
May 15, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡-የጉምሩክ አዋጅ ረቂቅ ማሻሻያ የወጪና የገቢ ንግድን ለማሳለጥ የጎላ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው በህዝብ ተወካዮች ምክር ...
Apr 23, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 9/2018 (ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በኢኮኖሚ ሪፎርም ትግበራ ዙሪያ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጎ...
Apr 17, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦ የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በጀጎል አለም አቀፍ ቅርስ ውስጥ የሚገነባው የ''ዳር ሀረር'' መልሶ ማልማት ፕሮ...
Apr 12, 2026