አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 15/2017(ኢዜአ)፦ በግብርና ሚኒስትር ዴኤታ መለስ መኮንን (ዶ/ር) የተመራው ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በብራዚል የስራ ጉብኝት እያደረገ ይገኛል።
የልዑካን ቡድኑ ከግብርና ሚኒስቴር እና ከሚኒስቴሩ ተጠሪ ተቋማት፣ ከዓለም አቀፍ የእንስሳት ምርምር ኢንስቲትዩት እና የዓለም ባንክ የተውጣጣ ነው።
ልዑኩ ከብራዚል ንግድ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምክትል ፀሐፊ ማርሴል ሞሪራ ጋር ተወያይቷል።
የጉብኝቱ አላማ በግብርና ኤክስቴንሽንና ምርምር ላይ ልምድ ለመቅሰምና የሁለትዮሽ ትብብርን ማጠናከር መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ ፤የካቲት 15/2017(ኢዜአ)፦የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት ተገልጋዮች ፋይዳ መታወቂያን ተጠቅመው በዲጂታል አማራጭ ትኬት የሚቆርጡበት አሰራር ...
Feb 24, 2025
አዲስ አበባ፤ ጥር 03/2017(ኢዜአ)፦ የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን የለማ የትራንስፖርት ኦፕሬተሮችንና የጭነት ባለቤቶችን የሚገናኝ መተግበሪያ አስጀምሯል። ...
Feb 12, 2025