የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች የኮሪደርና ሌሎች የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው

Apr 14, 2025

IDOPRESS

አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 5/2017(ኢዜአ)፦ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ የኮሪደርና ሌሎች የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ይገኛሉ።

በአዲስ አበባ ከተማ ከአንደኛው ምዕራፍ የቀጠለ ሁለተኛው ምዕራፍ የኮሪደር እና የወንዝ ዳርቻ ልማቶችን አካቶ በመከናወን ላይ ይገኛል።


የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች በከተማዋ እየተገነቡ ያሉ መሰረተ ልማቶችን በዛሬው እለት እየጎበኙ ነው።

የሚኒስቴሩ አመራሮች እና ሰራተኞች በከተማዋ የኮሪደር ልማትን ጨምሮ እየተገነቡ ያሉ መሰረተ ልማቶችን እና ብሄራዊ ቤተመንግስትን በመጎብኘት ላይ ናቸው።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.