
አዲስ አበባ፤ ሚያዚያ 5/2017(ኢዜአ)፦ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች በአዲስ አበባ ከተማ የኮሪደርና ሌሎች የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ይገኛሉ።
በአዲስ አበባ ከተማ ከአንደኛው ምዕራፍ የቀጠለ ሁለተኛው ምዕራፍ የኮሪደር እና የወንዝ ዳርቻ ልማቶችን አካቶ በመከናወን ላይ ይገኛል።

የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አመራሮች እና ሰራተኞች በከተማዋ እየተገነቡ ያሉ መሰረተ ልማቶችን በዛሬው እለት እየጎበኙ ነው።
የሚኒስቴሩ አመራሮች እና ሰራተኞች በከተማዋ የኮሪደር ልማትን ጨምሮ እየተገነቡ ያሉ መሰረተ ልማቶችን እና ብሄራዊ ቤተመንግስትን በመጎብኘት ላይ ናቸው።
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 6/2018(ኢዜአ)፦ባለፉት 10 ወራት ከወጪ ንግድ 8 ነጥብ 7 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘት መቻሉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁ...
May 15, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡-የጉምሩክ አዋጅ ረቂቅ ማሻሻያ የወጪና የገቢ ንግድን ለማሳለጥ የጎላ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው በህዝብ ተወካዮች ምክር ...
Apr 23, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 9/2018 (ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በኢኮኖሚ ሪፎርም ትግበራ ዙሪያ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጎ...
Apr 17, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦ የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በጀጎል አለም አቀፍ ቅርስ ውስጥ የሚገነባው የ''ዳር ሀረር'' መልሶ ማልማት ፕሮ...
Apr 12, 2026