
አዲስ አበባ፤ መጋቢት 5/2017(ኢዜአ)፦ የጂቡቲ የማዳበሪያ ኦፕሬሽን ኮሚቴ በአሮጌ ወደብ ከጂቡቲ ወደ ኢትዮጵያ በመጓጓዝ ላይ ያለውን የአፈር ማዳበሪያ ጭነት እንቅስቃሴ ተመልክቷል።
ኮሚቴው በቀን በአማካይ እስከ 7000 ሜትሪክ ቶን የዩሪያ ማዳበሪያ የሚጫንበት እና ከ112 በላይ ከባድ ተሽከርካሪዎች ማዳበሪያውን ጭነው ከተርሚናሉ ወደ ኢትዮጵያ የሚጓዙበትን ሂደት ላይ ምልከታ አድርጓል።
የአፈር ማዳበሪያውን የማጓጓዝ ሂደቱ ዘላቂነት ባለው እንዲቀጥል እየተደረገ ያለው ጥረት አበረታች መሆኑን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመለክታል።
አዲስ አበባ፤ ግንቦት 6/2018(ኢዜአ)፦ባለፉት 10 ወራት ከወጪ ንግድ 8 ነጥብ 7 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘት መቻሉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁ...
May 15, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 14/2018 (ኢዜአ)፡-የጉምሩክ አዋጅ ረቂቅ ማሻሻያ የወጪና የገቢ ንግድን ለማሳለጥ የጎላ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው በህዝብ ተወካዮች ምክር ...
Apr 23, 2026
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 9/2018 (ኢዜአ)፦ ኢትዮጵያ እና ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በኢኮኖሚ ሪፎርም ትግበራ ዙሪያ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጎ...
Apr 17, 2026
አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 2/2018 (ኢዜአ)፦ የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት በጀጎል አለም አቀፍ ቅርስ ውስጥ የሚገነባው የ''ዳር ሀረር'' መልሶ ማልማት ፕሮ...
Apr 12, 2026