
ወላይታ ሶዶ፤ግንቦት 18/2017 (ኢዜአ) ፡-ባለፉት የለውጡ ዓመታት የተመዘገቡ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ውጤት የሚያሳይ የፎቶግራፍ አውደ ርዕይ ዛሬ በወላይታ ሶዶ ከተማ ተከፈተ።
አውደ ርዕዩን የከፈቱት የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ገብረመስቀል ጫላ ናቸው።

አውደ ርዕዩ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዘርፎች የተመዘገቡ ስራዎች ውጤት ተካተውበታል።

በክልሉና በአካባቢው በሰላም ግንባታ ፣በጤናና በትምህርት እንዲሁም በከተማ ልማት፣በአረንጓዴ አሻራ፣በግብርና፣ በኢንዱስትሪ፣ በቱሪዝምና በሌሎች ኢንሼቲቮች የተመዘገቡ ውጤቶችን ጭምር የሚያሳይ እንደሆነም ተመልክቷል።
አዶላ ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን በበልግ አዝመራ ከ260 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር መሸፈኑን የዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ...
Apr 9, 2026
ጎንደር፤ መጋቢት 24/2018( ኢዜአ)፦ በአማራ ክልል በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ከ239 ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች በከተሞች የምግብ ዋስትና ስትራቴጂ ተ...
Apr 3, 2026
ደብረ ማርቆስ፤ መጋቢት 21/2018 (ኢዜአ):-በምስራቅ ጎጃም ዞን ገበያውን ለማረጋጋት ከ169 ሚሊዮን ብር በላይ ተመድቦ እየተሰራ መሆኑን የዞኑ የህብረት ሥራ...
Mar 31, 2026
ሀዋሳ፤ መጋቢት 16/2018 (ኢዜአ)፡- የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተኪ ምርት የማምረት አቅም በማሳደግ በሃገር ኢኮኖሚ ላይ ጉልህ ሚና እያበረከተ መሆኑን አምራ...
Mar 26, 2026