
አዲስ አበባ፤ ሚያዝያ 2/2017(ኢዜአ)፦በተርኪዬ የኢትዮጵያ አምባሳደር አደም መሀመድ በኢትዮጵያ ባሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ዙሪያ ከተርኪዬ ኩባንያዎች ጋር ተወያይተዋል።
አምባሳደሩ ከዘጠኝ ኩባንያዎች ጋር ባደረጉት ውይይት በኢትዮጵያ በኤነርጂ፣ በኮንስትራክሽን፣ በጤና፣ ቱሪዝምና፣ አይሲቲ እንዲሁም ግብርና እና ማኑፋክቸሪንግ ዙሪያ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮችን አስተዋውቀዋል።
ኩባንያዎች በቅርቡ በግንቦት ወር በኢትዮጵያ በሚካሄዱት የኢትዮጵያ ታምርት እና ኢንቨስት ኢትዮጵያ የቢዝነስ ፎረሞች ላይ እንዲሳተፉም አምባሳደሩ ጥሪ ማቅረባቸውን የኤምባሴው መረጃ ያመለክታል።
አዶላ ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን በበልግ አዝመራ ከ260 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር መሸፈኑን የዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ...
Apr 9, 2026
ጎንደር፤ መጋቢት 24/2018( ኢዜአ)፦ በአማራ ክልል በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ከ239 ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች በከተሞች የምግብ ዋስትና ስትራቴጂ ተ...
Apr 3, 2026
ደብረ ማርቆስ፤ መጋቢት 21/2018 (ኢዜአ):-በምስራቅ ጎጃም ዞን ገበያውን ለማረጋጋት ከ169 ሚሊዮን ብር በላይ ተመድቦ እየተሰራ መሆኑን የዞኑ የህብረት ሥራ...
Mar 31, 2026
ሀዋሳ፤ መጋቢት 16/2018 (ኢዜአ)፡- የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተኪ ምርት የማምረት አቅም በማሳደግ በሃገር ኢኮኖሚ ላይ ጉልህ ሚና እያበረከተ መሆኑን አምራ...
Mar 26, 2026