
አዲስ አበባ፤መጋቢት 8/2017 (ኢዜአ):-በእጃችን ላይ ያለውን ኃይል በመጠቀም የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስምምነት ሁሉንም አፍሪካዊ ወደሚጠቅም ውጤት መቀየር ይገባል ሲሉ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ገለጹ።
የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን 57ኛው አህጉራዊ የፋይናንስ፣ የኢኮኖሚ ልማትና የፕላን ሚኒስትሮች ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል።
ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ በዚህ ወቅት፥ እጃችን ላይ ያለውን ኃይል በመጠቀም የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ስምምነትን ሁሉንም አፍሪካዊ ተጠቃሚ ወደሚያደርግ እውነታ መቀየር ይኖርብናል ሲሉ በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።
ታሪክ የሚመዝነን በተፈራረምናቸው ስምምነቶች ብዛት ሳይሆን ባመጣናቸው እውነተኛ ለውጦች ነው ብለዋል።
አዶላ ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን በበልግ አዝመራ ከ260 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር መሸፈኑን የዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ...
Apr 9, 2026
ጎንደር፤ መጋቢት 24/2018( ኢዜአ)፦ በአማራ ክልል በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ከ239 ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች በከተሞች የምግብ ዋስትና ስትራቴጂ ተ...
Apr 3, 2026
ደብረ ማርቆስ፤ መጋቢት 21/2018 (ኢዜአ):-በምስራቅ ጎጃም ዞን ገበያውን ለማረጋጋት ከ169 ሚሊዮን ብር በላይ ተመድቦ እየተሰራ መሆኑን የዞኑ የህብረት ሥራ...
Mar 31, 2026
ሀዋሳ፤ መጋቢት 16/2018 (ኢዜአ)፡- የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተኪ ምርት የማምረት አቅም በማሳደግ በሃገር ኢኮኖሚ ላይ ጉልህ ሚና እያበረከተ መሆኑን አምራ...
Mar 26, 2026