
አዲስ አበባ፤ የካቲት 19/2017(ኢዜአ)፦ በጅቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ ከጅቡቲ የኢንቨስትመንት እና የግል ዘርፍ ልማት ሚኒስትር ሳፊያ መሐመድ አሊ ጋር ተወያይተዋል።
አምባሳደር ብርሃኑ ውይይቱ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የኢንቨስትመንት ፍሰት ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ያተኮረ መሆኑን በኤክስ ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል።
የሀገራቱን የኢንቨስትመንት ትስስር ማጠናከር እና እ.አ.አ በ2025 በሚካሄደው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ፎረም የጅቡቲ ባለሀብቶች በሚኖራቸው ተሳትፎ ላይ ሀሳብ መለዋወጣቸውን አመልክተዋል።
አዶላ ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን በበልግ አዝመራ ከ260 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር መሸፈኑን የዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ...
Apr 9, 2026
ጎንደር፤ መጋቢት 24/2018( ኢዜአ)፦ በአማራ ክልል በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ከ239 ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች በከተሞች የምግብ ዋስትና ስትራቴጂ ተ...
Apr 3, 2026
ደብረ ማርቆስ፤ መጋቢት 21/2018 (ኢዜአ):-በምስራቅ ጎጃም ዞን ገበያውን ለማረጋጋት ከ169 ሚሊዮን ብር በላይ ተመድቦ እየተሰራ መሆኑን የዞኑ የህብረት ሥራ...
Mar 31, 2026
ሀዋሳ፤ መጋቢት 16/2018 (ኢዜአ)፡- የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተኪ ምርት የማምረት አቅም በማሳደግ በሃገር ኢኮኖሚ ላይ ጉልህ ሚና እያበረከተ መሆኑን አምራ...
Mar 26, 2026