የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ
ግንኙነት
ፈልግ
ኢኮኖሚ እና ኢንቨስትመንት

<p>ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የተሻሻሉ የቡና ችግኞችን ለአርሶ አደሮች ሊያሰራጭ ነው</p>

Feb 20, 2025

IDOPRESS

ጊምቢ፤ የካቲት 12/2017(ኢዜአ)፡- ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ አንድ ሚሊዮን የሚሆኑ ዝርያቸው የተሻሻለ የቡና ችግኞችን ለአርሶ አደሮች ለማሰራጨት መዘጋጀቱን አስታወቀ።


በዩኒቨርሲቲው የተቀናጀ ግብርና ምርምር ማዕክል ዳይሬክተር ሶሬሳ ሹማ፤ ለኢዜአ እንደገለጹት ዩኒቨርሲቲው ከጅማና ሌሎች ግብርና ምርምር ማዕከላት በምርምር የተገኙ 12 አይነት የቡና ዝርያዎችን በማላመድና በማባዛት በመጪው ግንቦት ወር ለአርሶ አደሮች ለማሰራጨት ተዘጋጅቷል።

ለስርጭትየተዘጋጁት የቡና ችግኝ ዝርያዎች በሽታን ተቋቁመው በሄክታር ከ14 ኩንታል በላይ ምርት የሚሰጡ መሆናቸውን ተናግረዋል።

የቡና ዝርያዎቹ ከ2 እስከ 3 ዓመት ጊዜ ውስጥ ምርት የሚሰጡ መሆናቸውንም አመልክተዋል።

የቡና ችግኞቹ በቄለምና በምዕራብ ወለጋ ዞኖች ለሚገኙ ቡና አምራች አርሶ አደሮች እንደሚሰራጩ አስታውቀዋል።

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት - የኢትዮጵያ ድምጽ

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ወቅታዊ፣ ትክክለኛ እና አጠቃላይ የዜና ዘገባዎችን ለማቅረብ የሚሰራ የኢትዮጵያ የዜና ወኪል ነው። ጠቃሚ የሀገር ውስጥ እና አለምአቀፍ ሁነቶችን እንዘግባለን፣ ሀገራዊ ፖሊሲዎችን እና ማህበራዊ ለውጦችን በጥልቀት በመመርመር ለህዝብ፣ ለመንግስት ኤጀንሲዎች፣ ለንግድ ድርጅቶች እና ለአለም አቀፉ ማህበረሰብ ታማኝ የዜና ምንጭ እናቀርባለን። ጋዜጠኞቻችን በአገር ውስጥ እና በውጭ አገር አዳዲስ ዜናዎች እና መረጃዎች በተቻለ ፍጥነት እንዲደርሱ እና ግልጽነትን እና የህዝብ ተሳትፎን ለማስተዋወቅ ነው.

መግለጫ

በጉጂ ዞን በበልግ አዝመራ ከ260 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር ተሸፍኗል

አዶላ ፤መጋቢት 30/2018 (ኢዜአ)፦በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን በበልግ አዝመራ ከ260 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በዘር መሸፈኑን የዞኑ ግብርና ጽህፈት ቤት ገለጸ...

Apr 9, 2026

በክልሉ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በከተሞች የምግብ ዋስትና ስትራቴጂ ተጠቃሚ ሆነዋል

ጎንደር፤ መጋቢት 24/2018( ኢዜአ)፦ በአማራ ክልል በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ከ239 ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች በከተሞች የምግብ ዋስትና ስትራቴጂ ተ...

Apr 3, 2026

በምስራቅ ጎጃም ዞን ከ169 ሚሊዮን ብር በላይ በመመደብ የገበያ ማረጋጋት ሥራ እየተከናወነ ነው

ደብረ ማርቆስ፤ መጋቢት 21/2018 (ኢዜአ):-በምስራቅ ጎጃም ዞን ገበያውን ለማረጋጋት ከ169 ሚሊዮን ብር በላይ ተመድቦ እየተሰራ መሆኑን የዞኑ የህብረት ሥራ...

Mar 31, 2026

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተኪ ምርት የማምረት አቅማችንን አሳድጓል- አምራች ኢንዱስትሪዎች

ሀዋሳ፤ መጋቢት 16/2018 (ኢዜአ)፡- የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተኪ ምርት የማምረት አቅም በማሳደግ በሃገር ኢኮኖሚ ላይ ጉልህ ሚና እያበረከተ መሆኑን አምራ...

Mar 26, 2026